የግርጌ ማስታወሻ
a ጀርሞች በዓይን ሊታዩ የማይችሉ ጥቃቅን ተሕዋስያን ናቸው። ከእነዚህ መካከል ባክቴሪያዎች፣ ቫይረሶችና ፓራሳይቶች ይገኙበታል። አንዳንድ በዓይን የማይታዩ ተሕዋስያን ጠቃሚ ናቸው፤ ጎጂዎቹ ተሕዋስያን ግን እንድትታመም ሊያደርጉህ አልፎ ተርፎም ለሞት ሊዳርጉህ ይችላሉ።
a ጀርሞች በዓይን ሊታዩ የማይችሉ ጥቃቅን ተሕዋስያን ናቸው። ከእነዚህ መካከል ባክቴሪያዎች፣ ቫይረሶችና ፓራሳይቶች ይገኙበታል። አንዳንድ በዓይን የማይታዩ ተሕዋስያን ጠቃሚ ናቸው፤ ጎጂዎቹ ተሕዋስያን ግን እንድትታመም ሊያደርጉህ አልፎ ተርፎም ለሞት ሊዳርጉህ ይችላሉ።