የግርጌ ማስታወሻ
a አብዛኛውን ጊዜ “ሽብርተኝነት” የሚለው ቃል፣ በሰዎች ላይ ሽብር ለመንዛትና ፖለቲካዊ፣ ሃይማኖታዊ ወይም ማኅበራዊ ዓላማ ለማራመድ ሲባል በተለይ በንጹሓን ዜጎች ላይ የዓመፅ ጥቃት መሰንዘርን ወይም ለመሰንዘር ማስፈራራትን ያመለክታል። ይሁንና በሽብርተኝነት መፈረጅ ያለባቸውን ድርጊቶች በተመለከተ ሰዎች የተለያየ አመለካከት ሊኖራቸው ይችላል።
a አብዛኛውን ጊዜ “ሽብርተኝነት” የሚለው ቃል፣ በሰዎች ላይ ሽብር ለመንዛትና ፖለቲካዊ፣ ሃይማኖታዊ ወይም ማኅበራዊ ዓላማ ለማራመድ ሲባል በተለይ በንጹሓን ዜጎች ላይ የዓመፅ ጥቃት መሰንዘርን ወይም ለመሰንዘር ማስፈራራትን ያመለክታል። ይሁንና በሽብርተኝነት መፈረጅ ያለባቸውን ድርጊቶች በተመለከተ ሰዎች የተለያየ አመለካከት ሊኖራቸው ይችላል።