የግርጌ ማስታወሻ
e ፓርከር ትርጉሙን ከማዘጋጀቱ በፊትም የአምላክን ስም በአዲስ ኪዳን ውስጥ በተለያዩ ቦታዎች ላይ ያካተቱ በርካታ የዕብራይስጥ ትርጉሞች ነበሩ። በተጨማሪም ዮሃን ያኮብ ስቶልትስ በ1795 ባዘጋጀው ጀርመንኛ ትርጉም ላይ የአምላክን ስም ከማቴዎስ እስከ ይሁዳ ባሉት መጻሕፍት ላይ ከ90 ጊዜ በላይ ተጠቅሟል።
e ፓርከር ትርጉሙን ከማዘጋጀቱ በፊትም የአምላክን ስም በአዲስ ኪዳን ውስጥ በተለያዩ ቦታዎች ላይ ያካተቱ በርካታ የዕብራይስጥ ትርጉሞች ነበሩ። በተጨማሪም ዮሃን ያኮብ ስቶልትስ በ1795 ባዘጋጀው ጀርመንኛ ትርጉም ላይ የአምላክን ስም ከማቴዎስ እስከ ይሁዳ ባሉት መጻሕፍት ላይ ከ90 ጊዜ በላይ ተጠቅሟል።