የግርጌ ማስታወሻ
a በወረራው ማግስት፣ የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽነር ይህን ቀውስ በአስጊነቱ የመጨረሻውን ከፍተኛ ደረጃ ሰጥቶታል። በ12 ቀናት ውስጥ ብቻ ከሁለት ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ሰዎች ከዩክሬን ወደ ጎረቤት አገሮች ተሰደዋል፤ ሌሎች አንድ ሚሊዮን ሰዎች ደግሞ እዚያው ዩክሬን ውስጥ ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ ተፈናቅለዋል።
a በወረራው ማግስት፣ የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽነር ይህን ቀውስ በአስጊነቱ የመጨረሻውን ከፍተኛ ደረጃ ሰጥቶታል። በ12 ቀናት ውስጥ ብቻ ከሁለት ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ሰዎች ከዩክሬን ወደ ጎረቤት አገሮች ተሰደዋል፤ ሌሎች አንድ ሚሊዮን ሰዎች ደግሞ እዚያው ዩክሬን ውስጥ ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ ተፈናቅለዋል።