የግርጌ ማስታወሻ
a በገላትያ 5:19-21 ላይ የሚገኘው የ15 ከባድ ኃጢአቶች ዝርዝር ሁሉንም ኃጢአቶች አካትቶ የያዘ አይደለም፤ ምክንያቱም ጥቅሱ እነዚህን ኃጢአቶች ከዘረዘረ በኋላ “እነዚህን የመሳሰሉ” ይላል። ስለሆነም አንባቢው የማስተዋል ችሎታውን ተጠቅሞ እዚህ ዝርዝር ውስጥ ያልተካተቱ ሆኖም“እነዚህን የመሳሰሉ” ሊባሉ የሚችሉ ነገሮች የትኞቹ እንደሆኑ መረዳት ይጠበቅበታል።
a በገላትያ 5:19-21 ላይ የሚገኘው የ15 ከባድ ኃጢአቶች ዝርዝር ሁሉንም ኃጢአቶች አካትቶ የያዘ አይደለም፤ ምክንያቱም ጥቅሱ እነዚህን ኃጢአቶች ከዘረዘረ በኋላ “እነዚህን የመሳሰሉ” ይላል። ስለሆነም አንባቢው የማስተዋል ችሎታውን ተጠቅሞ እዚህ ዝርዝር ውስጥ ያልተካተቱ ሆኖም“እነዚህን የመሳሰሉ” ሊባሉ የሚችሉ ነገሮች የትኞቹ እንደሆኑ መረዳት ይጠበቅበታል።