የግርጌ ማስታወሻ
b አንዳንዶች ጴጥሮስ ከእስር ቤት ስለወጣበት መንገድ የሚናገረው ታሪክ ጴጥሮስ ጠባቂ መልአክ እንደነበረው የሚጠቁም እንደሆነ ይሰማቸዋል። (የሐዋርያት ሥራ 12:6-16) ሆኖም ደቀ መዛሙርቱ “[የጴጥሮስ] መልአክ” በማለት ሊናገሩ የቻሉት ‘ጴጥሮስ ራሱ ሳይሆን አንድ መልአክ እሱን ወክሎ መጥቷል’ ብለው በስህተት ስላሰቡ ሊሆን ይችላል።
b አንዳንዶች ጴጥሮስ ከእስር ቤት ስለወጣበት መንገድ የሚናገረው ታሪክ ጴጥሮስ ጠባቂ መልአክ እንደነበረው የሚጠቁም እንደሆነ ይሰማቸዋል። (የሐዋርያት ሥራ 12:6-16) ሆኖም ደቀ መዛሙርቱ “[የጴጥሮስ] መልአክ” በማለት ሊናገሩ የቻሉት ‘ጴጥሮስ ራሱ ሳይሆን አንድ መልአክ እሱን ወክሎ መጥቷል’ ብለው በስህተት ስላሰቡ ሊሆን ይችላል።