የግርጌ ማስታወሻ
c ኦሪት ራሱ ከሚያስተምረው በተቃራኒ የአይሁድ ወግ ሴቶች ኦሪትን እንዳይማሩ ይከለክል ነበር። ለምሳሌ ያህል፣ ሚሽና የተባለው ጽሑፍ ኤሊዔዘር ቤን ኸርኬነስ የተባለው ረቢ “ለሴት ልጁ ኦሪትን የሚያስተምር ሰው ብልግና እያስተማራት ነው” በማለት የተናገረውን ሐሳብ ይዟል። (ሶታ 3:4) ዘ ጀሩሳሌም ታልሙድም የሚከተለውን ንግግር ጨምሮ ይጠቅሳል፦ “የኦሪትን ቃላት ለሴቶች ከማስተማር ይልቅ በእሳት ማቃጠል ይሻላል።”—ሶታ 3:19ሀ