የግርጌ ማስታወሻ
a ከጊዜ በኋላ ግን አንዳንድ ማስተካከያዎች ማድረግ አስፈልጎ ነበር። ለምሳሌ፣ እስራኤላውያን ከግብጽ ለመውጣት በዝግጅት ላይ ስለነበሩ የመጀመሪያውን የፋሲካ በዓል ያከበሩት “በጥድፊያ” ነበር። (ዘፀአት 12:11) ይሁን እንጂ ወደ ተስፋይቱ ምድር ከገቡ በኋላ በዓሉን በጥድፊያ ማክበር አያስፈልጋቸውም ነበር።
a ከጊዜ በኋላ ግን አንዳንድ ማስተካከያዎች ማድረግ አስፈልጎ ነበር። ለምሳሌ፣ እስራኤላውያን ከግብጽ ለመውጣት በዝግጅት ላይ ስለነበሩ የመጀመሪያውን የፋሲካ በዓል ያከበሩት “በጥድፊያ” ነበር። (ዘፀአት 12:11) ይሁን እንጂ ወደ ተስፋይቱ ምድር ከገቡ በኋላ በዓሉን በጥድፊያ ማክበር አያስፈልጋቸውም ነበር።