የግርጌ ማስታወሻ
a “የምሕረት ግድያ” ወይም አንድ ሰው ከሥቃዩ እንዲገላገል ሲባል እንዲሞት ማድረግ የሚለው አገላለጽ “በጣም የታመመን ወይም ጉዳት የደረሰበትን ሰው ከሥቃዩ ለመገላገል ሲባል መግደልን” ያመለክታል። (ሚርያም ዌብስተር ለርነርስ ዲክሽነሪ) አንድ ሐኪም በታማሚው ጥያቄ መሠረት የበሽተኛው ሕይወት እንዳይቀጥል ሲያደርግ ደግሞ ይህ ድርጊት “በሐኪም እርዳታ ራስን ማጥፋት” (ፊዚሽያን አሲስትድ ሱዊሳይድ) ይባላል።