የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a አምላክ ለእስራኤላውያን በስርየት ቀን ‘ራሳቸውን እንዲያጎሳቁሉ’ ነግሯቸዋል። (ዘሌዋውያን 16:29, 31) ይህ አገላለጽ ጾምን የሚያመለክት ሳይሆን አይቀርም። (ኢሳይያስ 58:3) በመሆኑም ኮንቴምፖራሪ ኢንግሊሽ ቨርዥን የተባለው ትርጉም ይህን ሐሳብ “በኃጢአታችሁ ማዘናችሁን ለማሳየት ምግብ አትብሉ” በማለት ተርጉሞታል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ