የግርጌ ማስታወሻ
a አምላክ ለእስራኤላውያን በስርየት ቀን ‘ራሳቸውን እንዲያጎሳቁሉ’ ነግሯቸዋል። (ዘሌዋውያን 16:29, 31) ይህ አገላለጽ ጾምን የሚያመለክት ሳይሆን አይቀርም። (ኢሳይያስ 58:3) በመሆኑም ኮንቴምፖራሪ ኢንግሊሽ ቨርዥን የተባለው ትርጉም ይህን ሐሳብ “በኃጢአታችሁ ማዘናችሁን ለማሳየት ምግብ አትብሉ” በማለት ተርጉሞታል።
a አምላክ ለእስራኤላውያን በስርየት ቀን ‘ራሳቸውን እንዲያጎሳቁሉ’ ነግሯቸዋል። (ዘሌዋውያን 16:29, 31) ይህ አገላለጽ ጾምን የሚያመለክት ሳይሆን አይቀርም። (ኢሳይያስ 58:3) በመሆኑም ኮንቴምፖራሪ ኢንግሊሽ ቨርዥን የተባለው ትርጉም ይህን ሐሳብ “በኃጢአታችሁ ማዘናችሁን ለማሳየት ምግብ አትብሉ” በማለት ተርጉሞታል።