የግርጌ ማስታወሻ
c ኒው ካቶሊክ ኢንሳይክሎፒድያ ለ40 ቀናት የሚጾመውን የሁዳዴ ጾም (በኢትዮጵያ ወደ ሁለት ወር ገደማ ነው) አመጣጥ በተመለከተ እንዲህ ብሏል፦ “በመጀመሪያዎቹ ሦስት መቶ ዘመናት ከፋሲካ በፊት የሚደረገው ጾም ከአንድ ሳምንት አይበልጥም ነበር፤ እንዲያውም በአብዛኛው የሚጾመው ለአንድ ወይም ለሁለት ቀን ያህል ብቻ ነበር። . . . ስለ 40 ቀን ጾም ለመጀመሪያ ጊዜ የተጠቀሰው በኒቂያ ጉባኤ (325) አምስተኛ ቀኖና ላይ ነው፤ እርግጥ አንዳንድ ምሁራን እዚህ ላይ የተጠቀሰው የሁዳዴ ጾም መሆኑን አይቀበሉም።”—ሁለተኛ እትም፣ ጥራዝ 8፣ ገጽ 468