የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a መጽሐፍ ቅዱስ አምላክ “ክብ ከሆነችው ምድር በላይ ይኖራል” ሲል ይናገራል። (ኢሳይያስ 40:22) አንዳንድ የማመሣከሪያ ጽሑፎች እዚህ ጥቅስ ላይ “ክብ” ተብሎ የተተረጎመው ቃል ድቡልቡል የሚል ትርጉም ሊኖረው እንደሚችል ይገልጻሉ፤ እርግጥ በዚህ ሐሳብ የሚስማሙት ሁሉም ምሁራን አይደሉም። ያም ሆነ ይህ፣ መጽሐፍ ቅዱስ ምድር ጠፍጣፋ እንደሆነች የሚገልጸውን ሐሳብ አይደግፍም።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ