የግርጌ ማስታወሻ
a መጽሐፍ ቅዱስ ሴቶቹ አንድ መልአክ እንዳገኙና መልአኩም የኢየሱስን መነሳት እንደነገራቸው ይገልጻል፤ ሆኖም በወቅቱ ማርያም ከቦታው ሄዳ የነበረ ይመስላል። ማርያም መልአኩን አግኝታው የነበረ ቢሆን ኖሮ ወደ ጴጥሮስና ወደ ዮሐንስ በሄደችበት ወቅት አንድ መልአክ እንዳገኘችና መልአኩ የኢየሱስ አስከሬን በቦታው ያልተገኘው ለምን እንደሆነ እንዳብራራላት ትነግራቸው እንደነበር ጥያቄ የለውም።—ማቴዎስ 28:2-4፤ ማርቆስ 16:1-8