የግርጌ ማስታወሻ
b ኢየሱስ አስቀድሞ የተነገረለት መሲሕ ማለትም የአምላክ ልዩ ወኪል በመሆን ከተሰጡት የሥራ ድርሻዎች መካከል አንዱን ለመወጣት ንጉሥ መሆን ነበረበት። ኢየሱስ መሲሕ መሆኑን የሚጠቁሙ የመጽሐፍ ቅዱስ ትንቢቶችን በተመለከተ ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት “ስለ መሲሑ የተነገሩት ትንቢቶች ኢየሱስ መሲሕ እንደሆነ ያረጋግጣሉ?” የሚለውን ርዕስ ተመልከት።
b ኢየሱስ አስቀድሞ የተነገረለት መሲሕ ማለትም የአምላክ ልዩ ወኪል በመሆን ከተሰጡት የሥራ ድርሻዎች መካከል አንዱን ለመወጣት ንጉሥ መሆን ነበረበት። ኢየሱስ መሲሕ መሆኑን የሚጠቁሙ የመጽሐፍ ቅዱስ ትንቢቶችን በተመለከተ ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት “ስለ መሲሑ የተነገሩት ትንቢቶች ኢየሱስ መሲሕ እንደሆነ ያረጋግጣሉ?” የሚለውን ርዕስ ተመልከት።