የግርጌ ማስታወሻ
a በእጅ በተገለበጡ ጥንታዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ቅጂዎች ላይ የአምላክ ስም ወደ 7,000 ጊዜ ገደማ ተጠቅሶ ይገኛል። በዕብራይስጥ የአምላክ ስም የሚጻፈው ቴትራግራማተን ተብለው በሚጠሩ አራት ፊደላት ነው። በአማርኛ የተለመደው የዚህ ስም አጠራር “ይሖዋ” ነው፤ ሆኖም አንዳንድ ምሁራን “ያህዌህ” የሚለውን አጠራር ይመርጣሉ።
a በእጅ በተገለበጡ ጥንታዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ቅጂዎች ላይ የአምላክ ስም ወደ 7,000 ጊዜ ገደማ ተጠቅሶ ይገኛል። በዕብራይስጥ የአምላክ ስም የሚጻፈው ቴትራግራማተን ተብለው በሚጠሩ አራት ፊደላት ነው። በአማርኛ የተለመደው የዚህ ስም አጠራር “ይሖዋ” ነው፤ ሆኖም አንዳንድ ምሁራን “ያህዌህ” የሚለውን አጠራር ይመርጣሉ።