የግርጌ ማስታወሻ
b ዚ ኤክስፖዚተርስ ባይብል ኮሜንታሪ የተባለው መጽሐፍ ኤርምያስ 29:11ን አስመልክቶ እንዲህ ብሏል፦ “ያህዌህ [ይሖዋ] በግዞት ለተወሰዱት ለእነዚህ ሰዎች ያለውን ርኅራኄ የገለጸበት ብሎም በመጨረሻ አዎንታዊ እንዲሆኑና ብሩሕ ተስፋ እንዲኖራቸው የሚያስችል ተጨባጭ ምክንያት የሰጠበት ከዚህ የተሻለ ተስፋ በቅዱሳን መጻሕፍት ውስጥ አይገኝም።”—ጥራዝ 7 ገጽ 360
b ዚ ኤክስፖዚተርስ ባይብል ኮሜንታሪ የተባለው መጽሐፍ ኤርምያስ 29:11ን አስመልክቶ እንዲህ ብሏል፦ “ያህዌህ [ይሖዋ] በግዞት ለተወሰዱት ለእነዚህ ሰዎች ያለውን ርኅራኄ የገለጸበት ብሎም በመጨረሻ አዎንታዊ እንዲሆኑና ብሩሕ ተስፋ እንዲኖራቸው የሚያስችል ተጨባጭ ምክንያት የሰጠበት ከዚህ የተሻለ ተስፋ በቅዱሳን መጻሕፍት ውስጥ አይገኝም።”—ጥራዝ 7 ገጽ 360