የግርጌ ማስታወሻ
c የአምላክ መንግሥት (“መንግሥተ ሰማያት” ተብሎም ይጠራል) በሰማይ ያለ መስተዳድር ነው። (ማቴዎስ 10:7፤ ራእይ 11:15) አምላክ ክርስቶስን የዚህ መንግሥት ንጉሥ አድርጎ ሾሞታል። የአምላክ መንግሥት አምላክ ለምድር ያለው ዓላማ እንዲፈጸም ያደርጋል። (ዳንኤል 2:44፤ ማቴዎስ 6:10) ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት “የአምላክ መንግሥት ምንድን ነው?” የሚለውን ርዕስ ተመልከት።