የግርጌ ማስታወሻ
a ይሖዋ የሚለው የአምላክ ስም የዕብራይስጡ ስም የአማርኛ አጠራር ሲሆን ይህ ስም ቴትራግራማተን ተብለው በሚታወቁት አራት ፊደላት (יהוה [የሐወሐ]) ይወከላል። የ1954 ትርጉም እዚህ ጥቅስ ላይ ይህን ስም “እግዚአብሔር” በማለት ተርጉሞታል። ስለ ይሖዋና አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ይህን ስም ስላልተጠቀሙበት ምክንያት ለማወቅ “ይሖዋ ማን ነው?” የሚለውን ርዕስ ተመልከት።