የግርጌ ማስታወሻ
a “ፈልጉ” ተብሎ የተተረጎመው ግሪክኛ ግስ፣ ቀጣይነት ያለው ድርጊትን ያመለክታል፤ ሐሳቡ “መፈለጋችሁን ቀጥሉ” ተብሎም ሊተረጎም ይችላል። ስለዚህ የአምላክ መንግሥት በሕይወታችን ውስጥ ሁልጊዜም ቅድሚያ ሊሰጠው የሚገባ ነገር እንጂ ለተወሰነ ጊዜ ብቻ ትኩረት የምንሰጠው ጉዳይ አይደለም።
a “ፈልጉ” ተብሎ የተተረጎመው ግሪክኛ ግስ፣ ቀጣይነት ያለው ድርጊትን ያመለክታል፤ ሐሳቡ “መፈለጋችሁን ቀጥሉ” ተብሎም ሊተረጎም ይችላል። ስለዚህ የአምላክ መንግሥት በሕይወታችን ውስጥ ሁልጊዜም ቅድሚያ ሊሰጠው የሚገባ ነገር እንጂ ለተወሰነ ጊዜ ብቻ ትኩረት የምንሰጠው ጉዳይ አይደለም።