የግርጌ ማስታወሻ
a በ2020 መጀመሪያ አካባቢ የአስተባባሪዎች ኮሚቴ በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ወቅት በአንዳንድ አካባቢዎች የጉባኤ ስብሰባዎች በቴሌቪዥንና በሬዲዮ እንዲሰራጩ ፈቃድ ሰጥቶ ነበር። ይህ ዝግጅት የኢንተርኔት ወይም የስልክ አገልግሎት ማግኘት ባለመቻላቸው ወይም አቅማቸው ባለመፍቀዱ ምክንያት የራሳቸውን ጉባኤ መካፈል ወይም JW ስትሪም መጠቀም የማይችሉ ክርስቲያኖችን ጠቅሟል። ይሁንና ይህ ዝግጅት የተደረገው ከራሳቸው ጉባኤ ጋር ስብሰባ ማድረግ ለሚችሉ አስፋፊዎች አይደለም።