የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ክፍል 1
    አምላክን ስማ
    • ክፍል 1

      አምላክ በመጽሐፍ ቅዱስ አማካኝነት ያናግረናል። 2 ጢሞቴዎስ 3:16

      በሁሉም ቦታ ያሉ ሰዎች እየሰሙ ነው። ማቴዎስ 28:19

  • ክፍል 2
    አምላክን ስማ
    • ክፍል 2

      ይሖዋ በሰማይና . . . በምድር ያለውን ነገር ሁሉ ፈጥሯል። መዝሙር 83:18፤ ራእይ 4:11

  • ክፍል 3
    አምላክን ስማ
    • ክፍል 3

      ይሖዋ ለአዳምና ለሔዋን ብዙ ጥሩ ነገሮች ሰጥቷቸዋል። ዘፍጥረት 1:28

      አምላክ ከዛፎቹ መካከል የአንደኛውን ዛፍ ፍሬ እንዳይበሉ አዟቸው ነበር። ዘፍጥረት 2:16, 17

  • ክፍል 4
    አምላክን ስማ
    • ክፍል 4

      አዳምና ሔዋን አምላክን አልታዘዙም፤ በዚህም ምክንያት ሞቱ። ዘፍጥረት 3:6, 23

      የሞቱ ሰዎች ልክ እንደ አፈር ሕይወት አልባ ናቸው። ዘፍጥረት 3:19

  • ክፍል 5
    አምላክን ስማ
    • ክፍል 5

      በኖኅ ዘመን ይኖሩ የነበሩት አብዛኞቹ ሰዎች ክፉ ድርጊት ይፈጽሙ ነበር። ዘፍጥረት 6:5

      ኖኅ አምላክ ያዘዘውን በመስማት መርከብ ሠርቷል። ዘፍጥረት 6:13, 14, 18, 19, 22

  • ክፍል 6
    አምላክን ስማ
    • ክፍል 6

      አምላክ ክፉ ሰዎችን ያጠፋ ሲሆን ኖኅንና ቤተሰቡን ግን አድኗል። ዘፍጥረት 7:11, 12, 23

      አምላክ አሁንም ክፉዎችን አጥፍቶ ጥሩ ሰዎችን ያድናል። ማቴዎስ 24:37-39

  • ክፍል 7
    አምላክን ስማ
    • ክፍል 7

      ይሖዋ ኢየሱስን ወደ ምድር ላከው። 1 ዮሐንስ 4:9

      ኢየሱስ መልካም ነገር ያደረገ ቢሆንም ሰዎች ጠልተውት ነበር። 1 ጴጥሮስ 2:21-24

  • ክፍል 8
    አምላክን ስማ
    • ክፍል 8

      ኢየሱስ እኛ ሕይወት እንድናገኝ ሲል ሞቶልናል። ዮሐንስ 3:16

      አምላክ ኢየሱስን ከሞት አስነስቶ የአምላክ መንግሥት ንጉሥ አደረገው። ዳንኤል 7:13, 14

  • ክፍል 9
    አምላክን ስማ
    • ክፍል 9

      በምድር ላይ ያሉት ችግሮች የአምላክ መንግሥት በቅርቡ እርምጃ እንደሚወስድ ያሳያሉ። ሉቃስ 21:10, 11፤ 2 ጢሞቴዎስ 3:1-5

      የአምላክ መንግሥት ክፋትን ሁሉ ያስወግዳል። 2 ጴጥሮስ 3:13

  • ክፍል 10
    አምላክን ስማ
    • ክፍል 10

      ከሞቱ ሰዎች መካከል አብዛኞቹ እንደገና በምድር ላይ በሕይወት ለመኖር ከሞት ይነሳሉ። የሐዋርያት ሥራ 24:15

      የአምላክ መንግሥት ሥቃይንና መከራን ሁሉ ያስወግዳል። ራእይ 21:3, 4

  • ክፍል 11
    አምላክን ስማ
    • ክፍል 11

      አምላክ ጸሎታችንን ይሰማል። 1 ጴጥሮስ 3:12

      ስለተለያዩ ጉዳዮች መጸለይ እንችላለን። 1 ዮሐንስ 5:14

  • ክፍል 12
    አምላክን ስማ
    • ክፍል 12

      ለቤተሰብ ደስታ ቁልፉ ፍቅር ነው። ኤፌሶን 5:33

      ጭካኔ የተሞላበትና ታማኝነት የጎደለው ድርጊት ከመፈጸም ይልቅ ደግና ታማኝ ሁን። ቆላስይስ 3:5, 8-10

  • ክፍል 13
    አምላክን ስማ
    • ክፍል 13

      ከመጥፎ ነገር ራቅ። 1 ቆሮንቶስ 6:9, 10

      መልካም የሆነውን ነገር አድርግ። ማቴዎስ 7:12

  • ክፍል 14
    አምላክን ስማ
    • ክፍል 14

      ከአምላክ ጎን ቁም። 1 ጴጥሮስ 5:6-9

      አምላክን በመስማት ትክክለኛውን ምርጫ አድርግ። ማቴዎስ 7:24, 25

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ