የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb17 ሰኔ ገጽ 3
  • የይሖዋ ቃል አንድም ሳይቀር ይፈጸማል

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የይሖዋ ቃል አንድም ሳይቀር ይፈጸማል
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • መጽሐፍ ቅዱስ​—ትክክለኛ ትንቢት የያዘ መጽሐፍ፣ ክፍል 2
    ንቁ!—2012
  • በሐሰት ሃይማኖት ላይ ድንገተኛ ጥፋት እንደሚደርስ ተተነበየ
    የኢሳይያስ ትንቢት—ለመላው የሰው ዘር የፈነጠቀ ብርሃን ጥራዝ 2
  • ይሖዋ ኩሩዋን ከተማ ያዋርዳል
    የኢሳይያስ ትንቢት—ለመላው የሰው ዘር የፈነጠቀ ብርሃን ጥራዝ 1
  • የትንቢት መጽሐፍ
    ለሰው ሁሉ የሚሆን መጽሐፍ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
mwb17 ሰኔ ገጽ 3

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ኤርምያስ 51-52

የይሖዋ ቃል አንድም ሳይቀር ይፈጸማል

ይሖዋ ወደፊት የሚፈጸሙ ነገሮችን በትክክል ተናግሯል

የፋርስ ንጉሣዊ ዘብ ቀስተኛ

የፋርስ ንጉሣዊ ዘብ ቀስተኛ

“ፍላጻዎቻችሁን አሹሉ”

51:11, 28

  • ሜዶናውያንና ፋርሳውያን የተዋጣላቸው ቀስተኞች የነበሩ ሲሆን በዋነኝነት የሚጠቀሙበት መሣሪያም ቀስት ነበር። ፍላጻዎቻቸውን የሚያሾሉት፣ የጠላታቸው ሰውነት ውስጥ ጠልቀው እንዲገቡ ለማድረግ ሲሉ ነበር

“የባቢሎን ተዋጊዎች መዋጋት አቁመዋል”

51:30

  • የናቦኒደስ ዜና መዋዕል እንደሚገልጸው “የቂሮስ ወታደሮች ወደ ባቢሎን የገቡት ያለ ጦርነት ነው።” ይህም ኤርምያስ ከተናገረው ትንቢት ጋር የሚስማማ ነው

የናቦኒደስ ዜና መዋዕል

የናቦኒደስ ዜና መዋዕል

“ባቢሎንም የድንጋይ ቁልል [እንዲሁም] ለዘላለም ባድማ” ትሆናለች

51:37, 62

  • ከ539 ዓ.ዓ. አንስቶ ባቢሎን ቀድሞ የነበራትን ክብር ማጣት ጀመረች። ታላቁ እስክንድር፣ ባቢሎንን ዋና ከተማው ሊያደርጋት አስቦ የነበረ ቢሆንም በድንገት ሞተ። በመጀመሪያው መቶ ዘመን በባቢሎን የሚኖር የአይሁድ ማኅበረሰብ ነበረ፤ በዚህም ምክንያት ሐዋርያው ጴጥሮስ ወደ ባቢሎን ሄዷል። በአራተኛው መቶ ዘመን ዓ.ም. ግን ከተማዋ ፈራርሳ ነበር፤ ውሎ አድሮም ሙሉ በሙሉ ጠፋች

    ባቢሎን ድል የሆነችበትን፣ ታላቁ እስክንድር የሞተበትን፣ ጴጥሮስ በባቢሎን የነበረበትን እና ባቢሎን የፍርስራሽ ክምር የሆነችበትን ጊዜ የሚያሳይ የጊዜ ቅደም ተከተል

በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የሚገኙት ትንቢቶች ፍጻሜያቸውን እንዳገኙ ማወቄ የሚጠቅመኝ እንዴት ነው?

ይህን ትንቢት ሌሎችን ለማስተማር ልጠቀምበት የምችለው እንዴት ነው?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ