የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ከመጀመሪያዎቹ ሰብዓዊ ባልና ሚስት መማር እንችላለን
    መጠበቂያ ግንብ—2000 | ኅዳር 15
    • አምላክ ፕላኔቷ ምድርን በጥሞና ተመለከተ። ምድርን ለሰው ልጆች መኖሪያነት እያዘጋጀ ነበር። ሥራው ሁሉ መልካም መሆኑን አየ። እንዲያውም ሥራው ሲጠናቀቅ “እጅግ መልካም” መሆኑን ገልጿል። (ዘፍጥረት 1:​12, 18, 21, 25, 31) ሆኖም አምላክ እዚህ ፍጹም ድምዳሜ ላይ ከመድረሱ በፊት ‘መልካም ስላልሆነ’ አንድ ነገር ተናግሯል። እርግጥ ነው፣ አምላክ እንከን ያለው ነገር አልሠራም። ጉዳዩ የፍጥረት ሥራው ገና ያልተጠናቀቀ መሆኑ ብቻ ነው። ይሖዋ “ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም፤ የሚመቸውን ረዳት እንፍጠርለት” ብሏል።​—⁠ዘፍጥረት 2:​18

  • ከመጀመሪያዎቹ ሰብዓዊ ባልና ሚስት መማር እንችላለን
    መጠበቂያ ግንብ—2000 | ኅዳር 15
    • ሰው “ረዳት” ያስፈልገው ነበር። አሁን ምቹ የሆነች ረዳት አገኘ። ሔዋን ገነት የሆነውን ቤታቸውንና እንስሳቱን በመንከባከብ፣ ልጆች በመውለድ እንዲሁም ከእውነተኛ ወዳጅ የሚገኘውን ሐሳብና ድጋፍ በመስጠት ረገድ ለአዳም ፍጹም ተስማሚ ማሟያ ነበረች።​—⁠ዘፍጥረት 1:​26-30

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ