የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ለዘመናዊው ኑሮ ተግባራዊ ጥቅም የሚሰጥ መጽሐፍ
    ለሰው ሁሉ የሚሆን መጽሐፍ
    • መጽሐፍ ቅዱስ ግን ስለ ጋብቻ ሚዛኑን የጠበቀና አስተማማኝ የሆነ ምክር ሲሰጥ ቆይቷል። በአንዳንድ ከበድ ያሉ ሁኔታዎች መፋታት እንደሚፈቀድ ይናገራል። (ማቴዎስ 19:​9) ቢሆንም በየጥቃቅኑ ምክንያት መፋታትን ያወግዛል። (ሚልክያስ 2:​14-16) በተጨማሪም በጋብቻ ላይ መወስለትን ያወግዛል። (ዕብራውያን 13:​4) ጋብቻ የእርስ በርስ መተሳሰር እንደሆነ ይናገራል። “ሰው አባቱንና እናቱን ይተዋል፣ በሚስቱም ይጣበቃል፤ ሁለቱም አንድ ይሆናሉ” ይላል።a​—⁠ዘፍጥረት 2:​24፤ ጋደል አድርገን የጻፍነው እኛ ነን፤ ማቴዎስ 19:​5, 6

  • ለዘመናዊው ኑሮ ተግባራዊ ጥቅም የሚሰጥ መጽሐፍ
    ለሰው ሁሉ የሚሆን መጽሐፍ
    • a እዚህ ላይ ‘መጣበቅ’ ተብሎ የተተረጎመው ዳቫቅ የተባለ የዕብራይስጥ ቃል “ከአንድ ሰው ጋር በፍቅርና በታማኝነት መጣበቅን ያመለክታል።”4 ማቴዎስ 19:​5 ላይ “ይጣበቃል” ተብሎ የተተረጎመው የግሪክኛ ቃል “በሙጫ ወይም በሲሚንቶ ማጣበቅን” ወይም ደግሞ “አንድ ላይ አጥብቆ ማያያዝን” ከሚያመለክት ቃል ጋር ይዛመዳል።5

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ