የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ሕይወት ያላቸው ነገሮች የተገኙት እንዴት ነው?
    ለዘላለም በደስታ ኑር!—አሳታፊ የመጽሐፍ ቅዱስ መማሪያ
    • 3. የሰው ልጆችን ከእንስሳት የሚለያቸው ምንድን ነው?

      ይሖዋ ምድርን ከፈጠረ በኋላ በምድር ላይ የሚኖሩ ሕይወት ያላቸውን ነገሮች ፈጥሯል። በመጀመሪያ ምድር በእንስሳትና በዕፀዋት እንድትሞላ አደረገ። ከዚያም “አምላክ . . . ሰውን በራሱ መልክ ፈጠረው።” (ዘፍጥረት 1:27⁠ን አንብብ።) የሰው ልጆችን ልዩ የሚያደርጋቸው ምንድን ነው? የተፈጠርነው በአምላክ መልክ ስለሆነ እንደ ፍቅርና ፍትሕ ያሉ ባሕርያቱን ማንጸባረቅ እንችላለን። በተጨማሪም አምላክ የፈጠረን ቋንቋ የመማር፣ ውብ ነገሮችን የማድነቅና በሙዚቃ የመደሰት ችሎታ እንዲኖረን አድርጎ ነው። እንዲሁም ከእንስሳት በተለየ መልኩ እኛ ፈጣሪያችንን ማምለክ እንችላለን።

  • ሕይወት ያላቸው ነገሮች የተገኙት እንዴት ነው?
    ለዘላለም በደስታ ኑር!—አሳታፊ የመጽሐፍ ቅዱስ መማሪያ
    • 6. የሰው ልጆች አምላክ ከፈጠራቸው ሌሎች ፍጥረታት ይለያሉ

      ሰዎችንም ሆነ እንስሳትን የፈጠረው አምላክ ነው፤ ሆኖም ሰዎች ከእንስሳት የተለዩ ናቸው። ዘፍጥረት 1:26⁠ን አንብቡ፤ ከዚያም በሚከተለው ጥያቄ ላይ ተወያዩ፦

      • የተፈጠርነው በአምላክ መልክ ነው፤ ከዚህ አንጻር ፍቅርና ርኅራኄ የማሳየት ችሎታ ያለን መሆኑ ስለ አምላክ ባሕርይ ምን ይጠቁመናል?

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ