የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • የዘሌዋውያን መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች
    መጠበቂያ ግንብ—2004 | ግንቦት 15
    • 10:1, 2—የአሮን ልጆች የናዳብና የአብዩድ ኃጢአት ምንን የሚጨምር ሊሆን ይችላል? ናዳብና አብዩድ በክህነት አገልግሎታቸው ወቅት ለእነርሱ ያልተፈቀደላቸውን ድርጊት በትዕቢት ከፈጸሙ በኋላ ብዙም ሳይቆይ ይሖዋ ካህናት በቤተ መቅደሱ በሚያገለግሉበት ወቅት የወይን ጠጅ ወይም የሚያሰክር መጠጥ እንዳይጠጡ አዟል። (ዘሌዋውያን 10:9) ይህም የአሮን ልጆች ድርጊቱን የፈጸሙት በመጠጥ ኃይል ተገፋፍተው ሊሆን እንደሚችል ይጠቁማል። ይሁን እንጂ የሞታቸው ዋነኛ መንስኤ ይሖዋ “ያላዘዛቸውን፣ ያልተፈቀደውን እሳት” ማቅረባቸው ነው።

  • የዘሌዋውያን መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች
    መጠበቂያ ግንብ—2004 | ግንቦት 15
    • 10:1, 2፦ በጊዜያችን ኃላፊነት ያላቸው የይሖዋ አገልጋዮች ከሚፈለግባቸው መለኮታዊ ብቃት ጋር ተስማምተው መኖር አለባቸው። በተጨማሪም ኃላፊነቶቻቸውን ሲያከናውኑ በትዕቢት ቦታቸውን አልፈው መሄድ የለባቸውም።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ