-
ልክ እንደ አምላክ ለሕይወት ከፍተኛ ዋጋ ትሰጣለህ?‘ከአምላክ ፍቅር አትውጡ’
-
-
5, 6. የሙሴ ሕግ ደም ቅዱስና ውድ ነገር እንደሆነ የሚያሳየው እንዴት ነው? (በተጨማሪም “ለእንስሳት ሕይወት አክብሮት ይኑርህ” የሚለውን ሣጥን ተመልከት።)
5 እነዚህ ሁለት መሠረታዊ እውነቶች በሙሴ ሕግ ውስጥ ተንጸባርቀዋል። ዘሌዋውያን 17:10, 11 እንዲህ ይላል:- “ማንኛውም [ሰው] . . . ደም ቢበላ፣ ደም በሚበላው በዚያ ሰው ላይ ፊቴን አከብድበታለሁ፤ ከወገኖቹም ለይቼ አጠፋዋለሁ፤ የፍጡር ሕይወት በደሙ ውስጥ ነውና፤ በመሠዊያ ላይ ለሕይወታችሁ ማስተስረያ እንዲሆን ደሙን ሰጥቻችኋለሁ፤ ለሰውም ሕይወት ስርየት የሚያስገኝ ደም ነው።”a—“ደም ያለው የማስተሰረይ ኃይል” የሚለውን ሣጥን ተመልከት።
-
-
ልክ እንደ አምላክ ለሕይወት ከፍተኛ ዋጋ ትሰጣለህ?‘ከአምላክ ፍቅር አትውጡ’
-
-
a ሳይንቲፊክ አሜሪካን የተባለው መጽሔት፣ አምላክ “የፍጡር ሕይወት በደሙ ውስጥ ነው” ሲል የተናገረውን ሐሳብ በማስመልከት እንዲህ ብሏል:- “ምሳሌያዊ ትርጉሙን ብንተወው እንኳን ይህ አባባል ቃል በቃልም እውነት ነው:- ሁሉም ዓይነት የደም ሴል ለሕይወት የግድ አስፈላጊ ነው።”
-