የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ይሖዋ ከእኛ የሚፈልገው ምንድን ነው?
    መጠበቂያ ግንብ—2009 | ጥቅምት 1
    • ይሖዋ ከእኛ የሚፈልገው ምንድን ነው?

      ዘዳግም 10:12, 13

  • ይሖዋ ከእኛ የሚፈልገው ምንድን ነው?
    መጠበቂያ ግንብ—2009 | ጥቅምት 1
    • ለይሖዋ በፈቃደኝነት መታዘዛችን በረከት ያስገኝልናል። ሙሴ ‘መልካም እንዲሆንልህ ዛሬ እኔ የምሰጥህን ትእዛዞች ጠብቅ’ በማለት ጽፏል። (ቁጥር 13) አዎን፣ ይሖዋ ማንኛውንም ትእዛዝ የሚሰጠን ማለትም ከእኛ የሚፈልገውን ማንኛውንም ነገር እንድንፈጽም የሚጠብቅብን ለእኛ መልካም እንዲሆንልን በማሰብ ነው። እንዲህ ብለን ማመናችን ተገቢ ነው፤ ምክንያቱም መጽሐፍ ቅዱስ “አምላክ ፍቅር ነው” ይላል። (1 ዮሐንስ 4:8) ይሖዋ እነዚህን ትእዛዛት የሰጠው ዘላቂ ጥቅም እንድናገኝ በማሰብ ብቻ ነው። (ኢሳይያስ 48:17) ይሖዋ እንድናደርግ ያዘዘውን ነገር ሁሉ መፈጸማችን በአሁኑ ወቅት ተስፋ ከሚያስቆርጡ ብዙ ችግሮች የሚጠብቀን ሲሆን ወደፊት ደግሞ መንግሥቱ ምድርን በሚያስተዳድርበት ጊዜ ማለቂያ የሌለው በረከት ያስገኝልናል።c

  • ይሖዋ ከእኛ የሚፈልገው ምንድን ነው?
    መጠበቂያ ግንብ—2009 | ጥቅምት 1
    • a ሙሴ ይህን ሐሳብ የተናገረው ለጥንቶቹ እስራኤላውያን ቢሆንም መሠረታዊ ሥርዓቱ በዛሬው ጊዜ አምላክን ማስደሰት ለሚፈልጉ ሁሉ ይሠራል።—ሮም 15:4

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ