የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • “ምግባረ መልካም ሴት”
    መጠበቂያ ግንብ—2012 | ጥቅምት 1
    • ሩት

      ለዓይን ያዝ ማድረግ ጀምሯል። በቤተልሔም ዙሪያ ባሉት ማሳዎች ላይ ሲሠሩ የዋሉ በርካታ ሠራተኞች በአቅራቢያው ባለው ኮረብታ ላይ ጉብ ብላ ወደምትገኘው ትንሽ ከተማ የሚወስደውን መንገድ ተያይዘውታል። ሩት ቀኑን ሙሉ ስትሰበስብ በዋለችው የገብስ ነዶ አጠገብ በርከክ አለች። ከማለዳ ጀምራ ቀኑን ሙሉ ያለ እረፍት ስትለፋ ስለዋለች ሰውነቷ በድካም እንደዛለ ጥርጥር የለውም። ያም ሆኖ መሥራቷን አላቆመችም፤ እህሉን ከአገዳው ለመለየት ስትል በዱላ ወይም በመውቂያ በትር መደብደብ ጀመረች። ሥራው ከባድ ቢሆንም ከጠበቀችው በላይ ማግኘት ችላለች።

  • “ምግባረ መልካም ሴት”
    መጠበቂያ ግንብ—2012 | ጥቅምት 1
    • ሩት በትጋት ስትሠራ

      ሩት ለራሷና ለኑኃሚን የሚያስፈልገውን ለማቅረብ በትጋት ትሠራ ነበር

      ሩት የቃረመችውን ገብስ ወቅታ ከጨረሰች በኋላ ስትሰፍረው አንድ የኢፍ መስፈሪያ ሆነ፤ አንድ የኢፍ መስፈሪያ 22 ሊትር ያህል ይሆናል። በመሆኑም የሰበሰበችው እህል በአጠቃላይ 14 ኪሎ ግራም ገደማ ሳይሆን አይቀርም! እህሉን በጨርቅ ቋጥራ በጭንቅላቷ በመሸከም ወደ ቤቷ ማዝገም ጀመረች፤ ወደ ቤተልሔም ስትደርስ ጨለምለም ብሎ ነበር።—ሩት 2:17

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ