የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ለአምላክ የልቧን አውጥታ ነገረችው
    በእምነታቸው ምሰሏቸው
    • 9. ሐና ጣውንቷ ምን እንደምታደርግ እያወቀችም ወደ ሴሎ ለመጓዝ ፈቃደኛ መሆኗ ምን ያስተምረናል?

      9 ገና በማለዳው ቤተሰቡ ሽር ጉድ እያለ ነው። መላው ቤተሰብ፣ ልጆችም እንኳ ሳይቀሩ ለጉዞው እየተዘጋጁ ነው። ይህ ትልቅ ቤተሰብ ሴሎ ለመድረስ አቀበት ቁልቁለት የሚበዛውን የኤፍሬምን ምድር አቋርጦ ከ30 ኪሎ ሜትር በላይ መጓዝ ነበረበት።b ጉዞው በእግር አንድ ወይም ሁለት ቀን ይፈጃል። ሐና፣ በዚህ ወቅት ጣውንቷ ምን እንደምታደርግ አሳምራ ታውቃለች። ይሁንና አብራ ከመጓዝ ይልቅ ቤት ብትቀር እንደሚሻል አልተሰማትም። በዚህ መንገድ በዛሬው ጊዜ ላሉት የአምላክ አገልጋዮች ግሩም ምሳሌ ትታለች። ሌሎች የሚፈጽሙት ተገቢ ያልሆነ ድርጊት ለአምላክ የምናቀርበውን አምልኮ እንዲነካብን መፍቀድ ፈጽሞ ጥበብ አይደለም። እንዲህ ማድረጋችን ያለንበትን አስቸጋሪ ሁኔታ ለመቋቋም በሚያስችሉን ዝግጅቶች እንዳንጠቀም እንቅፋት ይሆንብናል።

  • ለአምላክ የልቧን አውጥታ ነገረችው
    በእምነታቸው ምሰሏቸው
    • b ይህ ርቀት የተሰላው የሕልቃና የትውልድ ከተማ የሆነችው ራማ በኢየሱስ ዘመን አርማትያስ በመባል ትታወቅ የነበረችው ከተማ ሳትሆን እንደማትቀር ታስቦ ነው።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ