የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • እያንዳንዱ ከወይኑና ከበለሱ በታች ይቀመጣል
    መጠበቂያ ግንብ—2003 | ግንቦት 15
    • ልባም ሴት የነበረችው አቢግያ ለዳዊት 200 የበለስ ጥፍጥፍ አምጥታለት ነበር። ይህን ያደረገችው የበለስ ጥፍጥፍ በዱር በገደሉ ለሚንከራተቱ ሰዎች ተስማሚ ምግብ መሆኑን አስባ እንደሚሆን ምንም ጥርጥር የለውም። (1 ሳሙኤል 25:18, 27) የበለስ ጥፍጥፍ ለመድኃኒትነትም ያገለግል ነበር። ንጉሥ ሕዝቅያስ ለሕይወቱ ያሰጋው የነበረው እባጭ የዳነለት የበለስ ጥፍጥፍ ተደርጎለት ነው።a ይሁን እንጂ ለሕዝቅያስ መዳን ዋነኛው ምክንያት መለኮታዊ ጣልቃ ገብነት ነበር።​—⁠2 ነገሥት 20:4-7

  • እያንዳንዱ ከወይኑና ከበለሱ በታች ይቀመጣል
    መጠበቂያ ግንብ—2003 | ግንቦት 15
    • a በ19ኛው መቶ ዘመን አጋማሽ ላይ መካከለኛውን ምሥራቅ የጎበኙ ኤች ቢ ትሪስትራም የተባሉ አንድ የሥነ ተፈጥሮ ተመራማሪ የአካባቢው ሰዎች እባጭን ለማከም አሁንም የበለስ ፍሬ እንደሚጠቀሙ ተናግረዋል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ