-
እያንዳንዱ ከወይኑና ከበለሱ በታች ይቀመጣልመጠበቂያ ግንብ—2003 | ግንቦት 15
-
-
ልባም ሴት የነበረችው አቢግያ ለዳዊት 200 የበለስ ጥፍጥፍ አምጥታለት ነበር። ይህን ያደረገችው የበለስ ጥፍጥፍ በዱር በገደሉ ለሚንከራተቱ ሰዎች ተስማሚ ምግብ መሆኑን አስባ እንደሚሆን ምንም ጥርጥር የለውም። (1 ሳሙኤል 25:18, 27) የበለስ ጥፍጥፍ ለመድኃኒትነትም ያገለግል ነበር። ንጉሥ ሕዝቅያስ ለሕይወቱ ያሰጋው የነበረው እባጭ የዳነለት የበለስ ጥፍጥፍ ተደርጎለት ነው።a ይሁን እንጂ ለሕዝቅያስ መዳን ዋነኛው ምክንያት መለኮታዊ ጣልቃ ገብነት ነበር።—2 ነገሥት 20:4-7
-
-
እያንዳንዱ ከወይኑና ከበለሱ በታች ይቀመጣልመጠበቂያ ግንብ—2003 | ግንቦት 15
-
-
a በ19ኛው መቶ ዘመን አጋማሽ ላይ መካከለኛውን ምሥራቅ የጎበኙ ኤች ቢ ትሪስትራም የተባሉ አንድ የሥነ ተፈጥሮ ተመራማሪ የአካባቢው ሰዎች እባጭን ለማከም አሁንም የበለስ ፍሬ እንደሚጠቀሙ ተናግረዋል።
-