የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ‘ወፎችን ልብ ብላችሁ ተመልከቱ’
    ንቁ!—2014 | ነሐሴ
    • መጽሐፍ ቅዱስ ጠቃሚ ትምህርቶችን ለማስተላለፍ ወፎችን ብዙ ጊዜ ይጠቅሳል። ለምሳሌ ያህል፣ አምላክ ሰጎን የምትባለውን አስገራሚ ፍጥነት ያላት ወፍ አስመልክቶ ለኢዮብ እንዲህ ብሎት ነበር፦ “[ሰጎን] ለመሸምጠጥም ክንፎቿን ስትዘረጋ፣ በፈረስና በጋላቢው ትሥቃለች።”a (ኢዮብ 39:13, 18) በተጨማሪም አምላክ “ጭልፊት የሚበረው . . . በአንተ ጥበብ ነውን? ንስር ወደ ላይ የሚመጥቀው . . . በአንተ ትእዛዝ ነውን?” የሚል ጥያቄ ለኢዮብ አቅርቦለት ነበር። (ኢዮብ 39:26, 27) አምላክ ለማስተላለፍ የፈለገው ትምህርት ምንድን ነው? ወፎች የእኛ እርዳታ ሳያስፈልጋቸው አስደናቂ ነገሮችን ያከናውናሉ። ስለዚህ እነዚህ ወፎች ያላቸው አስደናቂ ችሎታ የአምላክን ጥበብ የሚያሳይ ነው፤ የሰዎች ጥበብ ለዚህ ምንም አስተዋጽኦ አላደረገም።

  • ‘ወፎችን ልብ ብላችሁ ተመልከቱ’
    ንቁ!—2014 | ነሐሴ
    • a ሰጎን በምድር ላይ ካሉት የወፍ ዝርያዎች ሁሉ ትልቋ ስትሆን በጣም ፈጣን ሯጭ ናት፤ በሰዓት 72 ኪሎ ሜትር ገደማ መሮጥ ትችላለች።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ