የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መጽሐፍ ቅዱስ ስለ ጓደኝነት ምን ይላል?
    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው
    • ሁለት ሰዎች፣ የሚወዷቸው ወይም የሚያስደስቷቸው ነገሮች ተመሳሳይ መሆናቸው ብቻውን ለጥሩ ጓደኝነት መሠረት እንደማይሆን መጽሐፍ ቅዱስ ያስተምራል። ለምሳሌ ያህል፣ መዝሙር 119:63 “አንተንa ለሚፈሩ ሁሉ፣ መመሪያዎችህንም ለሚጠብቁ ባልንጀራ ነኝ” ይላል። የዚህ ጥቅስ ጸሐፊ ጓደኛ አድርጎ የመረጠው አምላክን ላለማሳዘን የሚፈሩና በአምላክ መሥፈርቶች የመመራት ፍላጎት ያላቸውን ሰዎች እንደሆነ ልብ እንበል።

  • መጽሐፍ ቅዱስ ስለ ጓደኝነት ምን ይላል?
    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው
    • a የዚህ መዝሙር አውድ እንደሚያሳየው በዚህ ጥቅስ ላይ “አንተ” የሚለው የሚያመለክተው አምላክን ነው።

  • መጽሐፍ ቅዱስ ስለ ጓደኝነት ምን ይላል?
    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው
    • መዝሙር 119:63፦ “አንተን ለሚፈሩ ሁሉ፣ መመሪያዎችህንም ለሚጠብቁ ባልንጀራ ነኝ።”

      ትርጉሙ፦ ጓደኛ አድርገን ልንመርጥ የሚገባው እንደ እኛ በአምላክ የሚያምኑና የእሱን መሥፈርቶች የሚከተሉ ሰዎችን ነው።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ