የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • “አጥብቀህ ልብህን ጠብቅ”
    መጠበቂያ ግንብ—2000 | ግንቦት 15
    • ሰሎሞን የአባቱን ፍቅራዊ ምክር አስታውሶ ሲናገር እንዲህ አለ:- “ያስተምረኝም ነበር እንዲህም ይለኝ ነበር:- ልብህ ቃሌን ይቀበል፤ ትእዛዜን ጠብቅ በሕይወትም ትኖራለህ። ጥበብን አግኝ፤ ማስተዋልን አግኝ፤ አትርሳም፣ ከአፌም ቃል ፈቀቅ አትበል። አትተዋት፣ ትደግፍህማለች፤ ውደዳት፣ ትጠብቅህማለች። ጥበብ ዓይነተኛ ነገር ናትና ጥበብን አግኝ፤ ከሀብትህም ሁሉ ማስተዋልን አትርፍ።”​—⁠ምሳሌ 4:​4-7

  • “አጥብቀህ ልብህን ጠብቅ”
    መጠበቂያ ግንብ—2000 | ግንቦት 15
    • በተጨማሪም ማስተዋልን ማግኘት በጣም አስፈላጊ ነው። ማስተዋል ከሌለን እውነታዎቹ እርስ በርስ ያላቸውን ዝምድና በትክክል መገንዘብና የጉዳዩን ሁለንተናዊ ገጽታ ማግኘት እንዴት እንችላለን? ማስተዋል ከጎደለን ከነገሮች በስተጀርባ ያለውን ምክንያት በመረዳት እንዴት ጥልቅ ግንዛቤ ማግኘት እንችላለን? አዎን፣ እንዲህ እና እንዲያ ነው ብለን ትክክለኛ ወደሆነው መደምደሚያ ለመድረስ ማስተዋል ያስፈልገናል።​—⁠ዳንኤል 9:​22, 23

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ