-
ጥበብን አግኝ ተግሣጽንም ተቀበልመጠበቂያ ግንብ—1999 | መስከረም 15
-
-
በመቀጠል ጠቢቡ ንጉሥ “ልጄ ሆይ፣ የአባትህን ምክር ስማ፣ የእናትህንም ሕግ አትተው፤ ለራስህ የሞገስ ዘውድ ለአንገትህም ድሪ ይሆንልሃልና” በማለት ወጣቶችን ይመክራል።—ምሳሌ 1:8, 9
-
-
ጥበብን አግኝ ተግሣጽንም ተቀበልመጠበቂያ ግንብ—1999 | መስከረም 15
-
-
እንዲያውም ቤተሰብ ትምህርት የሚተላለፍበት መሠረታዊ ተቋም መሆኑን መጽሐፍ ቅዱስ በተደጋጋሚ ይናገራል። (ኤፌሶን 6:1-3) ልጆች ለአማኝ ወላጆቻቸው ታዛዥ መሆናቸው በምሳሌያዊ ሁኔታ የሚያምር የአበባ ጉንጉንና የክብር የአንገት ሐብል ይሆንላቸው ነበር።
-