የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • “ይሖዋ ጥበብን ይሰጣል”
    መጠበቂያ ግንብ—1999 | ኅዳር 15
    • በጥንቷ እስራኤል ይኖር የነበረው ጠቢቡ ንጉሥ ሰሎሞን የሚከተለውን በፍቅር ላይ የተመሠረተ አባታዊ ቃላት ሰንዝሯል:- “ልጄ ሆይ፣ ቃሌን ብትቀበል፣ ትእዛዜንም በአንተ ዘንድ ሸሽገህ ብትይዛት፣ ጆሮህ ጥበብን እንዲያደምጥ ታደርጋለህ፣ ልብህንም ወደ ማስተዋል ታዘነብላለህ። ረቂቅ እውቀትን ብትጠራት፣ ለማስተዋልም ድምፅህን ብታነሣ፣ እርስዋንም እንደ ብር ብትፈላልጋት፣ እርስዋንም እንደ ተቀበረ ገንዘብ ብትሻት፤ የዚያን ጊዜ እግዚአብሔርን መፍራት ታውቃለህ፣ የአምላክንም እውቀት ታገኛለህ።”​—⁠ምሳሌ 2:​1-5

  • “ይሖዋ ጥበብን ይሰጣል”
    መጠበቂያ ግንብ—1999 | ኅዳር 15
    • በቅን ልቦና ተነሳስተን መጽሐፍ ቅዱስን በጥልቀት መቆፈራችን ሊያስገኝልን የሚችለውን ውድ ሀብት አስብ። ‘የአምላክን እውቀት’፤ አዎን፣ ጤናማና ሕይወት ሰጪ የሆነውን የፈጣሪያችንን እውቀት እንድናገኝ ያደርገናል! (ዮሐንስ 17:​3) ልናገኝ ከምንችለው ውድ ሀብት መካከል አንዱ ‘ይሖዋን መፍራት’ ነው። እንዲህ ያለው በአክብሮት ላይ የተመሠረተ ፍርሃት ዋጋማነቱ ምንኛ ከፍ ያለ ነው! እርሱን ላለማሳዘን የምናሳየው ጤናማ ፍርሃት እያንዳንዱን የኑሯችንን ዘርፍ የሚመራና በምናደርገው ነገር ሁሉ መንፈሳዊ አድማሳችንን የሚያሰፋ መሆን አለበት።​—⁠መክብብ 12:​13

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ