የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • የአንባቢያን ጥያቄዎች
    መጠበቂያ ግንብ—1991 | ነሐሴ 1
    • የምሳሌ መጽሐፍ የምክር ቃሎችን በተናጠል የያዙ ብዙ ቁጥሮች አሉት። ምሳሌ 27:23 ግን አንድ አይነት ምክር የሚሰጡ የብዙ ቁጥሮች አንድ ክፍል ብቻ ነው። እንዲህ ይላል፦ “የበጐችህን መልክ አስተውለህ እወቅ። በከብቶችህም ላይ ልብህን አኑር ባለጠግነት ለዘላለም አይኖርምና፣ ዘውድም ለትውልድ ሁሉ አይጸናምና። ደረቅ ሣር ታጭዶ አዲስ ለምለም ሣር ይታያል። ከተራራውም ቡቃያ ይሰበስባል። በጐች ለልብስህ፣ ፍየሎችም የእርሻ ዋጋ ይሆናሉ። ለሲሳይህ ለቤተሰቦችም ሲሳይ ለገረዶችህም ምግብ የፍየል ወተት ይበቃል።”​—ምሳሌ 27:23-27

  • የአንባቢያን ጥያቄዎች
    መጠበቂያ ግንብ—1991 | ነሐሴ 1
    • ምሳሌ 27:26, 27 የእንዲህ ዓይነቱ ሥራ ውጤት የሆነውን ምግብና ልብስ ይጠቅሳል። እርግጥ እዚህ ላይ የተገለጸው የቅንጦት ምግብ ወይም በጣም ጣፋጭ ሆኖ የተዘጋጀ ልዩ ልዩ ዓይነት ምግብ አይደለም። ወይም ደግሞ ሠራተኛው የዘመኑን ፋሽን የተከተለ በጣም ውድ የሆነ ልብስ እለብሳለሁ ብሎ ተስፋ እንዲያደርግ አያደርገውም። ይሁን እንጂ ጥረት ለማድረግ ፈቃደኛ ከሆነ እረኛውና ቤተሰቡ ከመንጋው ወተት (በዚያውም ዓይብ) እና ጠንካራ ልብስ ለመሥራት የሚያስችል ሱፍ ሊያገኙ ይችሉ ነበር።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ