የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ደስተኛ ለመሆን የሚያስችል አስተማማኝ መመሪያ
    መጠበቂያ ግንብ—2006 | ሰኔ 15
    • መክብብ 9:5, 10 እንዲህ ይላል:- “ሙታን ግን ምንም አያውቁምና፤ . . . ልትሄድበት ባለው መቃብር [“ሲኦል፣” የግርጌ ማስታወሻ] ውስጥ መሥራትም ሆነ ማቀድ፣ ዕውቀትም ሆነ ጥበብ የለምና።” ሲኦል ምንድን ነው? ሰዎች ሲሞቱ የሚሄዱበት የሰው ልጆች መቃብር ነው። በመቃብር ውስጥ የሚገኙ ሙታን በድን ናቸው፤ ምንም ዓይነት እንቅስቃሴ አያደርጉም፣ የሚሰማቸው ወይም የሚያስቡት ነገር የለም። ሙታን ኃይለኛ እንቅልፍ የወሰዳቸው ያህል ነው።a ስለዚህ አምላክ የምንወዳቸውን ሰዎች በሞት በመንጠቅ በሰማይ ከእርሱ ጋር እንዲሆኑ እንደማይወስዳቸው መጽሐፍ ቅዱስ በግልጽ ያሳያል። ሰዎች ሲሞቱ ከሕልውና ውጭ ሆነው ወደ መቃብር ይወርዳሉ።

  • ደስተኛ ለመሆን የሚያስችል አስተማማኝ መመሪያ
    መጠበቂያ ግንብ—2006 | ሰኔ 15
    • a ኢንሳይክሎፒዲያ ብሪታኒካ (2003) ሲኦልን “ሕመምም ሆነ ደስታ፣ ቅጣትም ሆነ ሽልማት የሌለበት ቦታ” እንደሆነ አድርጎ ገልጾታል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ