-
የማሕልየ መሓልይ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦችመጠበቂያ ግንብ—2006 | ኅዳር 15
-
-
2:7፤ 3:5:- የገጠሯ ልጅ ለሰሎሞን ምንም ፍቅር አልነበራትም። ከዚህም በላይ የቤተ መንግሥቱን ወይዛዝርት ከእረኛው በቀር ማንንም እንድታፈቅር ለማድረግ እንዳይሞክሩ አስምላቸዋለች። ማንኛውንም ሰው ማፍቀር የማይቻል ከመሆኑም በላይ እንዲህ ማድረግ ተገቢም አይደለም። አንድ ያላገባ ክርስቲያን ለማግባት የሚያስበው ታማኝ የይሖዋ አገልጋይ የሆነን ሰው ብቻ መሆን ይኖርበታል።—1 ቆሮንቶስ 7:39
-