የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • የማሕልየ መሓልይ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች
    መጠበቂያ ግንብ—2006 | ኅዳር 15
    • 1:2, 3 የ1954 ትርጉም—የእረኛው ፍቅር ትውስታ እንደ ወይን ጠጅ፣ ስሙም እንደሚፈስ ዘይት ተደርጎ የተገለጸው ለምንድን ነው? የወይን ጠጅ የሰውን ልብ ደስ እንደሚያሰኝና ዘይትም ራስ ላይ ሲፈስ እንደሚያረካ ሁሉ ልጃገረዷም የእረኛውን ስምና ፍቅሩን ስታስታውስ ትበረታታለች እንዲሁም ትጽናናለች። (መዝሙር 23:5፤ 104:15) በተመሳሳይም እውነተኛ ክርስቲያኖች በተለይ ደግሞ ቅቡዓኑ፣ ኢየሱስ ክርስቶስ ያሳያቸውን ፍቅር በማሰብ ማበረታቻና ማጽናኛ ያገኛሉ።

  • የማሕልየ መሓልይ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች
    መጠበቂያ ግንብ—2006 | ኅዳር 15
    • 1:2፤ 2:6:- አንድ ወንድና ሴት በሚጠናኑበት ጊዜ በሥነ ምግባር ረገድ ንጹሕ የሆኑ የፍቅር መግለጫዎችን ሊጠቀሙ ይችላሉ። ሆኖም እነዚህ የፍቅር መግለጫዎች ከእውነተኛ ፍቅር የሚመነጩ እንጂ ወደ ጾታ ብልግና ሊመራ የሚችል ርካሽ የሆነ ስሜት መግለጫ እንዳይሆኑ መጠንቀቅ አለባቸው።—ገላትያ 5:19

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ