የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ለዘመናችን የሚሆን መልእክት ያስተላለፈ ጥንታዊ ነቢይ
    የኢሳይያስ ትንቢት—ለመላው የሰው ዘር የፈነጠቀ ብርሃን ጥራዝ 1
    • ሥርዓት አልበኝነት በነገሠበት ዘመን የኖረ ጻድቅ ሰው

      4. ኢሳይያስ ማን ነበር? የይሖዋ ነቢይ ሆኖ ያገለገለውስ መቼ ነበር?

      4 ኢሳይያስ “የአሞጽ ልጅ ”a መሆኑን በመጽሐፉ የመጀመሪያ ቁጥር ላይ ካስተዋወቀ በኋላ “በይሁዳ ነገሥታት በዖዝያንና በኢዮአታም በአካዝና በሕዝቅያስ ዘመን ” የአምላክ ነቢይ ሆኖ እንዳገለገለ ይነግረናል። (ኢሳይያስ 1:​1) በዚህ መሠረት ኢሳይያስ ከ46 ለማያንሱ ዓመታት በይሁዳ ብሔር መካከል የአምላክ ነቢይ ሆኖ አገልግሏል። እንደዚያ ከሆነ አገልግሎቱን የጀመረው በንጉሥ ዖዝያን የግዛት ዘመን ማብቂያ ላይ ማለትም በ778 ከዘአበ ገደማ መሆን አለበት።

  • ለዘመናችን የሚሆን መልእክት ያስተላለፈ ጥንታዊ ነቢይ
    የኢሳይያስ ትንቢት—ለመላው የሰው ዘር የፈነጠቀ ብርሃን ጥራዝ 1
    • a የኢሳይያስ አባት የሆነው አሞጽና በዖዝያን የግዛት ዘመን መጀመሪያ አካባቢ ትንቢት ይናገር የነበረው እንዲሁም በኋላ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል የሆነውን መጽሐፍ በስሙ የጻፈው አሞጽ ሊምታቱብን አይገባም።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ