የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • አንተንም የሚመለከቱ አጽናኝ ትንቢታዊ ቃላት
    የኢሳይያስ ትንቢት—ለመላው የሰው ዘር የፈነጠቀ ብርሃን ጥራዝ 2
    • 9-11. የቂሮስ ግስጋሴ በብሔራት ላይ ምን ዓይነት ስሜት ይፈጥርባቸዋል? ምንስ ያደርጋሉ?

      9 ቀጥሎ ደግሞ ኢሳይያስ ይህ ድል አድራጊ ሲነሣ ብሔራት የሚሰማቸውን ስሜትና የሚወስዱትን እርምጃ እንዲህ ሲል ይገልጻል:- “ደሴቶች አይተው ፈሩ፣ የምድርም ዳርቾች ተንቀጠቀጡ፤ ቀረቡም ደረሱም። ሁሉም እያንዳንዱ ባልንጀራውን ይረዳው ነበር፣ ወንድሙንም:- አይዞህ ይለው ነበር። አናጢውም አንጥረኛውን፣ በመዶሻም የሚያሳሳውን መስፍ መችውን አጽናና፣ ስለ ማጣበቅ ሥራውም:- መልካም ነው አለ፤ እንዳይንቀሳቀስም በችንካር አጋጠመው።”​—⁠ኢሳይያስ 41:​5-7

  • አንተንም የሚመለከቱ አጽናኝ ትንቢታዊ ቃላት
    የኢሳይያስ ትንቢት—ለመላው የሰው ዘር የፈነጠቀ ብርሃን ጥራዝ 2
    • 11 የዕደ ጥበብ ሠራተኞች አንድ ላይ ተባብረው ሕዝቡን ነፃ የሚያወጡ የጣዖት አማልክትን ይሠራሉ። አናጢው የእንጨት ጥርቡን ያዘጋጅና አንጥረኛው በብረት ምናልባትም በወርቅ እንዲለብጠው ያደርጋል። ከዚያም የቅርፃ ቅርፅ ሠራተኛው ብረቱን አለስልሶ ቅርፅ ካስያዘው በኋላ አንድ ላይ እንዲያጣብቁት ይሰጣል። ጣዖቱን በችንካር ስለማጋጠም የሚገልጸው አነጋገር ጣዖቱ በይሖዋ ታቦት ፊት እንደተደፋው እንደ ዳጎን ምስል ሚዛኑን ስቶ እንዳይወድቅ ለማመልከት የገባ የምፀት አነጋገር ሳይሆን አይቀርም።​—⁠1 ሳሙኤል 5:​4

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ