የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ይሖዋ የተሰበረ ልብ ያላቸውን ሰዎች መንፈስ ያነቃቃል
    የኢሳይያስ ትንቢት—ለመላው የሰው ዘር የፈነጠቀ ብርሃን ጥራዝ 2
    • 6 ይሁዳ በተገኘው ሥፍራ ሁሉ ማለትም በአድባር ዛፎች ሥር፣ በሸለቆዎች፣ በተራሮችና በከተሞች ውስጥ የጣዖት አምልኮ ትፈጽማለች። ሆኖም ይሖዋ የምታደርገውን ነገር ሁሉ ይመለከት ስለነበር ብልሹ ምግባሯን በኢሳይያስ በኩል አጋልጧል:- “ከፍ ባለውም በረዘመውም ተራራ ላይ መኝታሽን አደረግሽ፣ መሥዋዕትንም ትሠዊ ዘንድ ወደዚያ ወጣሽ። ከመዝጊያውና ከመቃኑ በኋላ መታሰቢያሽን አደረግሽ።” (ኢሳይያስ 57:​7-8ሀ) ይሁዳ በከፍታ ቦታዎች ላይ መንፈሳዊ ርኩሰት የምትፈጽምበትን መኝታ አዘጋጅታ ለባዕድ አማልክት መሥዋዕት ታቀርባለች።a የግል መኖሪያ ቤቶች እንኳ ሳይቀሩ ከበሮቻቸውና ከመቃኖቻቸው ጀርባ የተንጠለጠሉ ጣዖታት አሏቸው።

  • ይሖዋ የተሰበረ ልብ ያላቸውን ሰዎች መንፈስ ያነቃቃል
    የኢሳይያስ ትንቢት—ለመላው የሰው ዘር የፈነጠቀ ብርሃን ጥራዝ 2
    • a “መኝታ” የሚለው ቃል አረማዊ አምልኮ የሚፈጸምበትን መሠዊያ አሊያም ቦታ የሚያመለክት መሆን አለበት። መኝታ ተብሎ መጠራቱ እንዲህ ያለው አምልኮ መንፈሳዊ ግልሙትና እንደሆነ እንድናስተውል ያደርገናል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ