የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • በመከራ ጊዜ በይሖዋ ታመኑ
    የኢሳይያስ ትንቢት—ለመላው የሰው ዘር የፈነጠቀ ብርሃን ጥራዝ 1
    • 9. ለአካዝም ሆነ ዛሬ ላሉት ክርስቲያኖች ድፍረት ሊሰጣቸው የሚገባው የትኛው ማረጋገጫ ነው?

      9 ሶርያና እስራኤል የዶለቱት ነገር ይሳካላቸው ይሆን? አይሳካላቸውም። ይሖዋ “ይህ ምክር አይጸናምና አይሆንም” ሲል ተናግሯል። (ኢሳይያስ 7:​7) ይሖዋ በኢሳይያስ አማካኝነት፣ በኢየሩሳሌም ላይ የታቀደው ከበባ እንደሚከሽፍ ብቻ ሳይሆን “በስድሳ አምስት ዓመት ውስጥ ኤፍሬም ይሰባበራልና ሕዝብ አይሆንም” ሲልም ተናግሯል። (ኢሳይያስ 7:​8) አዎን፣ በ65 ዓመታት ውስጥ እስራኤል ሕዝብ መሆኗ ያከትማል።a ቁርጥ ያለ ጊዜ ተጠቅሶ የተሰጠው ይህ ዋስትና አካዝን ሊያበረታው ይገባል። በተመሳሳይም ዛሬ ያሉት የአምላክ ሕዝቦች የሰይጣን ዓለም የቀረው ጊዜ እየተሟጠጠ መሆኑን በማወቃቸው ይበረታታሉ።

  • በመከራ ጊዜ በይሖዋ ታመኑ
    የኢሳይያስ ትንቢት—ለመላው የሰው ዘር የፈነጠቀ ብርሃን ጥራዝ 1
    • a ይህ ትንቢት ፍጻሜውን ስለሚያገኝበት መንገድ ተጨማሪ ማብራሪያ ለማግኘት ኒው ዮርክ በሚገኘው የመጠበቂያ ግንብ መጽሐፍ ቅዱስና ትራክት ማኅበር የተዘጋጀውን ቅዱሳን ጽሑፎችን ጠለቅ ብሎ ማስተዋል (እንግሊዝኛ) የተባለውን መጽሐፍ ጥራዝ 1 ገጽ 62 እና 758 ተመልከት።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ