-
መንፈሳዊ ሰካራሞች እነማን ናቸው?መጠበቂያ ግንብ—1991 | ሰኔ 1
-
-
20, 21. የይሖዋ ምሥክሮች ሳያቋርጡ የሚያውጁት ምንድነው? የሕዝበ ክርስትና መሪዎች ግን ምን ማድረግ አሻፈረን ብለዋል?
20 ስለ እነዚህ ዓይነቶቹ ሰዎች ትንቢቱ እንዲህ ይላል፦ “እርሱም ‘ዕረፍት ይህች ናት፤ የደከመውን አሳርፉ፤ ይህችም ወደኋላ እንዲወድቁ እንዲሰበሩም ተጠምደውም እንዲያዙ የእግዚአብሔር ቃል ትዕዛዝ በትዕዛዝ፣ በትዕዛዝ፣ ሥርዓት በሥርዓት፣ ሥርዓት በሥርዓት፣ ጥቂት በዚህ ጥቂት የዚያ ይሆንባቸዋል።”—ኢሳይያስ 28:12, 13
-
-
መንፈሳዊ ሰካራሞች እነማን ናቸው?መጠበቂያ ግንብ—1991 | ሰኔ 1
-
-
22. ይሖዋ የሕዝበ ክርስትናን መሪዎች ስለ ምን ነገር በቅድሚያ አስታውቋቸዋል?
22 ስለዚህ የኢሳይያስ ትንቢታዊ ቃላት ይሖዋ ሁልጊዜ ምንም ጉዳት በሌላቸው ምክሮቹ አማካኝነት ሲናገር እንደማይኖር ቀሳውስቱን ያስጠነቅቃቸዋል። በቅርቡ ይሖዋ የራሱን “ትዕዛዝ በትዕዛዝ ላይ ሥርዓት በሥርዓት ላይ” ተግባራዊ ያደርጋል። ከዚህም የተነሳ ሕዝበ ክርስትና ጉድ ይፈላባታል። ሃይማኖታዊ መሪዎቿና መንጎቻቸው “ይሰበራሉ፣ ተጠምደውም ይያዛሉ።” አዎን፤ እንደ ጥንቷ ኢየሩሳሌም ሁሉ የሕዝበ ክርስትና ሃይማኖታዊ ሥርዓትም እንዳልነበረ ሆኖ ይጠፋል። ያ ሲከሰት እንዴት ያለ አስደንጋጭና ያልተጠበቀ ለውጥ ይሆናል!ካህናቱ ከይሖዋ ማሳሰቢያዎች ይልቅ መንፈሳዊ ሰካራምነትን ስለመረጡ እንዴት ያለ አስፈሪ መዓት ይወርድባቸዋል!
-