የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መጽሐፍ ቅዱስ​—ትክክለኛ ትንቢት የያዘ መጽሐፍ፣ ክፍል 2
    ንቁ!—2012 | ሰኔ
    • ትንቢት 1፦ “[እናንተ እስራኤላውያን] ቃሌን ስላልሰማችሁ፣ . . . የባቢሎንን ንጉሥ ናቡከደነፆርን እጠራለሁ። . . . በዚህች ምድርና በነዋሪዎቿም ላይ፣ . . . [ባቢሎናውያንን] አመጣባቸዋለሁ፤ . . . አገሪቱ በሞላ ባድማና ጠፍ ትሆናለች፤ እነዚህም ሕዝቦች ለባቢሎን ንጉሥ ሰባ ዓመት ይገዛሉ።”​—ኤርምያስ 25:8-11

      ፍጻሜ፦ ናቡከደነፆር ኢየሩሳሌምን ለረጅም ጊዜ ከብቦ ከቆየ በኋላ በ607 ዓ.ዓ. አውድሟታል። በተጨማሪም ለኪሶንና ዓዜቃን ጨምሮ ሌሎች የይሁዳን ከተሞች ድል በማድረግ ተቆጣጥሯል። (ኤርምያስ 34:6, 7) ናቡከደነፆር፣ በሕይወት ከተረፉት ሰዎች መካከል አብዛኞቹን በምርኮ ወደ ባቢሎን ወስዷቸዋል፤ በዚያም ለ70 ዓመታት በግዞት ቆይተዋል።

  • መጽሐፍ ቅዱስ​—ትክክለኛ ትንቢት የያዘ መጽሐፍ፣ ክፍል 2
    ንቁ!—2012 | ሰኔ
    • ● ዘ ባይብል ኤንድ አርኪኦሎጂ የተሰኘው መጽሐፍ በለኪሶ የተደረገው ቁፋሮና ጥናት የሚከተለውን እንዳረጋገጠ ይናገራል፦ “ጥፋቱ እጅግ አስከፊ ነበር፤ እንዲሁም ከተማዋን [ለኪሶን] ያጋያት እሳት በጣም ኃይለኛ ስለነበር ሕንፃዎቹ የተገነቡበት ድንጋይ አመድ ሆኗል።”

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ