የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ስለ መሲሑ የሚናገር ትንቢት—የሚያምር የአርዘ ሊባኖስ ዛፍ
    የይሖዋ ንጹሕ አምልኮ መልሶ ተቋቋመ!
      • ወፎች በትልቅ የአርዘ ሊባኖስ ዛፍ ዙሪያ ሲበሩ።

        5. በኢየሱስ ንጉሣዊ አገዛዝ ጥላ ሥር ታዛዥ የሆኑ የሰው ልጆች ያለምንም ስጋት ተረጋግተው ይኖራሉ

  • “አንድ እረኛ . . . አስነሳለሁ”
    የይሖዋ ንጹሕ አምልኮ መልሶ ተቋቋመ!
    • 10 ትንቢቱ ፍጻሜውን ያገኘው እንዴት ነው? ይሖዋ ልጁን ኢየሱስ ክርስቶስን ከዳዊት ንጉሣዊ ዘር (‘ከረጅሙ አርዘ ሊባኖስ’) ላይ ቀጥፎ በሰማያዊቷ የጽዮን ተራራ (‘ረጅምና ግዙፍ በሆነው ተራራ’) ላይ ተከለው። (መዝ. 2:6፤ ኤር. 23:5፤ ራእይ 14:1) በዚህ መንገድ ይሖዋ፣ በጠላቶቹ ዘንድ “ከሰዎች ሁሉ የተናቀ” ተደርጎ የተቆጠረውን ልጁን “የአባቱን የዳዊትን ዙፋን” በመስጠት ከፍ ከፍ አድርጎታል። (ዳን. 4:17፤ ሉቃስ 1:32, 33) መሲሐዊው ንጉሥ ኢየሱስ ክርስቶስ እንደ ታላቅ አርዘ ሊባኖስ በመላው ምድር ላይ በመንሰራፋት ለተገዢዎቹ በሙሉ የበረከት ምንጭ ይሆንላቸዋል። በእርግጥም ልንተማመንበት የሚገባው ገዢ እሱ ነው። በኢየሱስ ንጉሣዊ አገዛዝ ጥላ ሥር በመላው ምድር የሚኖሩ ታዛዥ የሰው ልጆች “መከራ ይደርስብኛል የሚል ስጋት” ሳያድርባቸው ‘ተረጋግተው ይኖራሉ።’—ምሳሌ 1:33

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ