-
“አንድ እረኛ . . . አስነሳለሁ”የይሖዋ ንጹሕ አምልኮ መልሶ ተቋቋመ!
-
-
19 ትንቢቱ ምን ይላል? (ሕዝቅኤል 34:22-24ን አንብብ።) አምላክ “አገልጋዬ ዳዊት” ብሎ የሚጠራውን “አንድ እረኛ” ያስነሳል። “አንድ እረኛ” የሚለው አገላለጽ እንዲሁም “አገልጋዬ” የሚለው ቃል በነጠላ ቁጥር መቀመጡ፣ ይህ ገዢ የሚያመለክተው የዳዊት ዘር የሆኑ ነገሥታት የሚፈራረቁበትን ሥርወ መንግሥት ሳይሆን በዘላቂነት የዳዊት ወራሽ የሚሆንን አንድ ግለሰብ እንደሆነ ይጠቁማል። እረኛ የሆነው ገዢ የአምላክን በጎች ይመግባል፤ እንዲሁም “በመካከላቸው አለቃ ይሆናል።” ይሖዋ ከበጎቹ ጋር “የሰላም ቃል ኪዳን” ይገባል። በጎቹ “በረከት እንደ ዝናብ” ይወርድላቸዋል፤ ያለአንዳች ሥጋት በደስታ ይኖራሉ፤ ሕይወታቸውም ብልጽግና የሞላበት ይሆናል። በሰዎች መካከል ብቻ ሳይሆን በሰዎችና በእንስሳት መካከልም ሰላም ይሰፍናል።—ሕዝ. 34:25-28
-
-
“አንድ እረኛ . . . አስነሳለሁ”የይሖዋ ንጹሕ አምልኮ መልሶ ተቋቋመ!
-
-
19 ትንቢቱ ምን ይላል? (ሕዝቅኤል 34:22-24ን አንብብ።) አምላክ “አገልጋዬ ዳዊት” ብሎ የሚጠራውን “አንድ እረኛ” ያስነሳል። “አንድ እረኛ” የሚለው አገላለጽ እንዲሁም “አገልጋዬ” የሚለው ቃል በነጠላ ቁጥር መቀመጡ፣ ይህ ገዢ የሚያመለክተው የዳዊት ዘር የሆኑ ነገሥታት የሚፈራረቁበትን ሥርወ መንግሥት ሳይሆን በዘላቂነት የዳዊት ወራሽ የሚሆንን አንድ ግለሰብ እንደሆነ ይጠቁማል። እረኛ የሆነው ገዢ የአምላክን በጎች ይመግባል፤ እንዲሁም “በመካከላቸው አለቃ ይሆናል።” ይሖዋ ከበጎቹ ጋር “የሰላም ቃል ኪዳን” ይገባል። በጎቹ “በረከት እንደ ዝናብ” ይወርድላቸዋል፤ ያለአንዳች ሥጋት በደስታ ይኖራሉ፤ ሕይወታቸውም ብልጽግና የሞላበት ይሆናል። በሰዎች መካከል ብቻ ሳይሆን በሰዎችና በእንስሳት መካከልም ሰላም ይሰፍናል።—ሕዝ. 34:25-28
-
-
“አንድ እረኛ . . . አስነሳለሁ”የይሖዋ ንጹሕ አምልኮ መልሶ ተቋቋመ!
-
-
21 ሕዝቅኤል ስለ “ሰላም ቃል ኪዳን” እና እንደ ዝናብ ስለሚወርድ በረከት የተናገረው ሐሳብ ወደፊት ፍጻሜውን የሚያገኘው እንዴት ነው? ምድር ላይ የሚኖሩ ንጹሕ አምልኮን የሚያራምዱ የይሖዋ አገልጋዮች በመጪው አዲስ ዓለም ውስጥ “የሰላም ቃል ኪዳን” የሚያስገኛቸውን በረከቶች ሙሉ በሙሉ ማጣጣም ይችላሉ። መላዋ ምድር ቃል በቃል ገነት በምትሆንበት ጊዜ ታማኝ የአምላክ አገልጋዮች ከጦርነት፣ ከወንጀል፣ ከረሃብ፣ ከበሽታ ወይም የአራዊት ጥቃት ይደርስብናል ከሚል ስጋት ሙሉ በሙሉ ነፃ ይሆናሉ። (ኢሳ. 11:6-9፤ 35:5, 6፤ 65:21-23) የአምላክ በጎች ‘ያለስጋት በሚኖሩበትና ምንም የሚያስፈራቸው ነገር በማይኖርበት’ ገነት ውስጥ ለዘላለም የመኖር ተስፋ እንዳለህ ስታስብ ደስታ አይሰማህም?—ሕዝ. 34:28
-