የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ከአንበሶች መንጋጋ ዳነ!
    የዳንኤልን ትንቢት በትኩረት ተከታተል!
    • 12. (ሀ) ዳንኤል ስለ አዲሱ ሕግ እንዳወቀ ወዲያውኑ ምን አደረገ? (ለ) ዳንኤልን እነማን ይመለከቱት ነበር? ለምንስ?

      12 ብዙም ሳይቆይ ዳንኤልም ጸሎትን የሚከለክል ሕግ መውጣቱን አወቀ። ወዲያውም ወደ ቤቱ ሄዶ በኢየሩሳሌም አንጻር መስኮቶቹ ወደ ተከፈቱት በቤቱ አናት ላይ ወደሚገኘው ክፍል ገባ።b በዚያም ዳንኤል ‘ቀድሞ ያደርገው እንደ ነበር’ ወደ አምላክ መጸለይ ጀመረ። ዳንኤል ብቻውን እንደሆነ አስቦ ሊሆን ይችላል። ይሁን እንጂ ያሴሩበት ሰዎች እየተመለከቱት ነበር። በድንገት ‘ስብስብ’ ብለው መጡ። በዚህ ጊዜም ወደ ዳርዮስ በቀረቡ ጊዜ የነበራቸው ዓይነት ሁኔታ እንዳሳዩ ምንም አያጠራጥርም። አሁን ዳንኤል “በአምላኩ ፊት ሲጸልይና ሲለምን” በገዛ ዓይናቸው ተመልክተውታል። (ዳንኤል 6:10, 11) የመንግሥቱ አለቆችና መሳፍንቱ ዳንኤልን በንጉሡ ፊት ለመክሰስ የሚያስችላቸው በቂ ማስረጃ አገኙ።

  • ከአንበሶች መንጋጋ ዳነ!
    የዳንኤልን ትንቢት በትኩረት ተከታተል!
    • b በቤቱ አናት ላይ የሚገኘው ክፍል አንድ ሰው እንዳይረበሽ ሲፈልግ ከሰው ገለል ብሎ የሚያርፍበት እልፍኝ ነው።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ