የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • የልዑላንን ልዑል ሊገዳደር የሚችል ማን ነው?
    የዳንኤልን ትንቢት በትኩረት ተከታተል!
    • 14. መልአኩ ገብርኤል የምሳሌያዊውን ትንሽ ቀንድ እንቅስቃሴ በሚመለከት ምን ብሏል? ቀንዱስ ምን ይሆናል?

      14 የእነዚህን ቃላት ትርጉም ከመረዳታችን በፊት የአምላክ መልአክ የሚለውን በትኩረት መከታተል ይኖርብናል። መልአኩ ገብርኤል ከእስክንድር ግዛት የወጡት አራት መንግሥታት ሥልጣን ስለ መጨበጣቸው ከተናገረ በኋላ እንዲህ ብሏል:- “በመንግሥታቸውም መጨረሻ፣ ኃጢአታቸው በተሞላች ጊዜ፣ እንቆቅልሽን የሚያስተውል ፊተ ጨካኝ ንጉሥ [“የሚያስፈራ ፊት ያለው ንጉሥ፣” NW] ይነሣል። ኃይሉም ይበረታል፣ ነገር ግን በራሱ ኃይል አይደለም፤ በድንቅም ያጠፋል፣ ያደርግማል፣ ይከናወንማል፤ ኃያላንንና የቅዱሳንን ሕዝብ ያጠፋል። በመታለሉ ተንኮልን በእጁ ያከናውናል፤ በልቡም ይታበያል፣ ታምነውም የሚኖሩትን ብዙዎችን ያጠፋል፤ በአለቆቹም አለቃ ላይ ይቋቋማል [“የልዑላንንም ልዑል ይገዳደራል፣” NW]፤ ያለ እጅም ይሰበራል።”—ዳንኤል 8:23-25

  • የልዑላንን ልዑል ሊገዳደር የሚችል ማን ነው?
    የዳንኤልን ትንቢት በትኩረት ተከታተል!
    • 14. መልአኩ ገብርኤል የምሳሌያዊውን ትንሽ ቀንድ እንቅስቃሴ በሚመለከት ምን ብሏል? ቀንዱስ ምን ይሆናል?

      14 የእነዚህን ቃላት ትርጉም ከመረዳታችን በፊት የአምላክ መልአክ የሚለውን በትኩረት መከታተል ይኖርብናል። መልአኩ ገብርኤል ከእስክንድር ግዛት የወጡት አራት መንግሥታት ሥልጣን ስለ መጨበጣቸው ከተናገረ በኋላ እንዲህ ብሏል:- “በመንግሥታቸውም መጨረሻ፣ ኃጢአታቸው በተሞላች ጊዜ፣ እንቆቅልሽን የሚያስተውል ፊተ ጨካኝ ንጉሥ [“የሚያስፈራ ፊት ያለው ንጉሥ፣” NW] ይነሣል። ኃይሉም ይበረታል፣ ነገር ግን በራሱ ኃይል አይደለም፤ በድንቅም ያጠፋል፣ ያደርግማል፣ ይከናወንማል፤ ኃያላንንና የቅዱሳንን ሕዝብ ያጠፋል። በመታለሉ ተንኮልን በእጁ ያከናውናል፤ በልቡም ይታበያል፣ ታምነውም የሚኖሩትን ብዙዎችን ያጠፋል፤ በአለቆቹም አለቃ ላይ ይቋቋማል [“የልዑላንንም ልዑል ይገዳደራል፣” NW]፤ ያለ እጅም ይሰበራል።”—ዳንኤል 8:23-25

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ